1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።


 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 10.03.2010

የVOA መታወክና ውዝግቡ

 

የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ በተለይም የአማርኛ ስርጭት ከሁለት ሳምንት ወዲህ በኢትዮጵያ እንዳይሰማ በሞገድ ታውኳል የሚለው ወቀሳ አሁንም እንደቀጠለ ነው ።

 

የጣቢያው ባለሥልጣናት እንደሚሉት ስርጭቱ መታወኩን እንጂ አዋኪውን ለይተው አላወቁትም ። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ድርጅት CPJ እና አንድ የመገናኛ ዘዴዎች ምሁር ግን ለዶይቼቬለ በሰጡት አስተያየት ድርጊቱ ሊፈፀም የሚችለው በመንግስት ብቻ ነው ብለዋል ።የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ የአማርኛ ስርጭት በኢትዮጵያ እንዳይሰማ በሞገድ የማወክ ድርጊት ሊፈፀም የሚችለው በኢትዮጵያ መንግስት ብቻ ነው የሚለውን ወቀሳ መንግስት መሠረተ ቢስ ወቀሳ በማለት አስተባበሎታል ። የኢትዮጵያ የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሚኒስትር ዴታ አቶ ሽመልስ ከማል ዛሬ ለዶይቼቬለ እንዳስታወቁት የታገደ ስርጭት የለም ። መንግስታቸውም አለአግባብ ዘገባዎች ያሰራጫሉ የሚላቸውን በፍርድ ቤት ከመክሰሰ በስተቀር እንዲህ ዓይነት ዕርምጃ ወስዶ አያውቅም ብለዋል ። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲዝርዝሩን ልኮልናል ። አቶ ሽመልስን ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች ።

ሒሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ 

 
 

ምላሽ »መላክ »ማተም »

ተጨማሪ አርእስተ-ዜና

 
መጣጥፍ መጽሐፍ ማቅለም


 

DW-TV EUROPE live

Journal

We're sorry, due to legal issues this content can not be transmitted as live stream.

If you are inside the United States, it is still possible for you to enjoy DW-TV. For more information, please click here.

ኢትዮጵያ -ምርጫ 2002
የምርጫ ዘመቻዉ አአ

Audio on Demand

በማድመጥ መማር
በማድመጥ መማር

ማህበራዊ የመረብ ግንኙነት

ትዊተር