ኤኮኖሚ | 19.11.2008
የአውሮፓ ሕብረትና የ ACP ድርድር

የአውሮፓ ሕብረት ከአፍሪቃ፣ የካራይብና የፓሢፊክ አካባቢ መንግሥታት ስብስብ ጋር አዲስ የኤኮኖሚ ሽርክና ውል ለማስፈን ያካሄደው ድርድር በተጣለለት የጊዜ ገደብ፤ ባለፈው 2007 ዓ.ም. መጨረሻ ዕውን ሣይሆን መቅረቱ ይታወሣል። »Mehr zu: title"
ኤኮኖሚ | 12.11.2008
በዓለም የፊናንስ ጉባዔ ዋዜማ

የዓለም የፊናንስ ጉባዔ በፊታችን ቅዳሜ ዋሺንግተን ላይ ይካሄዳል። ጉባዔው እንዲጠራ መንስዔ የሆነው ዓለምአቀፉ የፊናንስ ገበዮች ክስረትና በዚሁ ሳቢያ የተደቀነው የኤኮኖሚ ቀውስ አደጋ ነው። »Mehr zu: title"
ኤኮኖሚ | 05.11.2008
አፍሪቃና የፊናንሱ ቀውስ

ዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ምናልባት መጠኑን በትክክል ለመናገር ያዳግት እንደሆን እንጂ በአፍሪቃ ልማት ላይም ተጽዕኖ እንደሚኖረው የሚታመን ነው። ታዲያ ይህ ስጋት አፍሪቃ ችግሩን ለመወጣት የራሷን አቅም እንድታዳብር ግፊት መፍጠሩ አልቀረም። »Mehr zu: title"
ኤኮኖሚ | 29.10.2008
የኤውሮ-እሢያ ጉባዔና የዓለም ኤኮኖሚ

የአውሮፓ ሕብረትና የእሢያ መንግሥታት በአህጽሮት የአሰም የመሪዎች ጉባዔ ባለፈው ሣምንት ማብቂያ ላይ በቤይጂንግ ተካሂዷል። »Mehr zu: title"
ኤኮኖሚ | 22.10.2008
አውሮፓና ያለግብር የሚሸሸው ሃብት

ግብር ሳይከፈልበት በዓለም ዙሪያ ወደሚገኙ ለባለሃብቶች ያመቹ ባንኮች በያመቱ የሚፈሰው ገንዘብ በብዙ ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ነው። ለመንግሥት ግብር የመክፈል ግዴታቸውን በመወጣት ፈንታ ገንዘባቸውን ወደ ውጭ ለሚያሸሹ ኩባንያዎችና ግለሰቦች እነዚህ ባንኮች ልዩ ማራኪነት አላቸው። »Mehr zu: title"




